ከመቀሌ (የትግራይ) ህዝብ ወደ አዲስአበባ ነቅሎ እየወጣ ይመስላል። ህወሓት ወያኔ ደግሞ መቀሌ ባዶ ከሆነች ዋስትናውንና መደበቂያውን ሊያጣ እንደሆነ በወያኔያዊ ቀመሩ መሠረት ሳይደርስበት አልቀረም። እናም መስፈርት አወጣ
1- ከ75 ዓመት በላይ የሆነ የዕድሜ ባለፀጋ
2-ህፃናት
3- በሽተኞች
ብቻ ወደ አዲስአበባ እንዲጓዙ ተፈቅዶላቸዋል።
ያው እንግዲህ ራሳቸው ናቸው የተናገሩት
ትርጉም በአስፋው አብርሃ