በአዲስ አበባ ከተማ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸው የተረጋገጠ 458 ሰዎች ክፍለ ከተማ እንደሚከተለው ቀርቧል ፦ • ልደታ - 122 ሰዎች • አዲስ ከተማ - 79 ሰዎች • ቦሌ - 56 ሰዎች • ጉለሌ - 40 ሰዎች • ኮልፌ ቀራኒዮ - 40 ሰዎች • ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 27 ሰዎች • የካ - 26 ሰዎች • አራዳ - 21 ሰዎች • ቂርቆስ - 16 ሰዎች • አቃቂ ቃሊት - 10 ሰዎች * አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 21 ሰዎች 999 views05:12