መመረቅ እንፈልጋለን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው አዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሰረት Exit Exam በዚህ አመት ይጀምራል ። ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ/ግንቦት 23/ ባወጣው መግለጫ መሰረት Exit Exam ያላለፈ ተማሪ #አይመረቅም ማለቱ ተማሪዎችን አስቆጥቷል። እስካሁን ተማሪዎች ያላቸው መረጃ Exit Exam አለፉም ፣ አላለፉም እንደሚመረቁና የደስታቸውን ቀን ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንደሚያሳልፉ ነው። ሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች በጊዜያቸው መመረቅ አለባቸው። የመውጫ ፈተናውን የወደቁ ተማሪዎች Document ተከልክለው ድጋሚ መፈተን እንጂ አትመረቅም ማለት ለህሊና እንኳን ይከብዳል ። ቤተሰብ ልጄ ይመረቃል ብሎ እየጠበቀ አትመረቅም ማለት አይከብድም??? ለተመራቂ ተማሪዎች ድምፅ እንሆናለን። እናንተም ሀሳባችሁን በቦት አድርሱን @Ethio_Students_only @Ethio_Students_only @Elshio_Academy 793 viewsE, 18:09