Get Mystery Box with random crypto!

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰኔ 03/2015 ዓ/ም ባደረገው ስብሰባ ለ4 የዩኒቨርስ | Ethio Students Books(Grade 9-12 )

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰኔ 03/2015 ዓ/ም ባደረገው ስብሰባ ለ4 የዩኒቨርስቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እድገት ሰጥቷል።

በዚሁም መሰረት ፦

1ኛ. ዶ/ር ጌታቸው ዓለማየሁ ዳሞት ከግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ በአግሮኖሚ የሙሉ ፕሮፌሰርነት

2ኛ. ዶ/ር ንጉስ ጋብዬ ሀብቱ ከባሕርዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በኬሚካል ኢንጅነሪንግ ሙሉ ፕሮፊሰርነት

3ኛ. ዶ/ር መላኩ ዋለ ፈረደ ከሳይንስ ኮሌጅ በኢንቶሞሎጂ ሙሉ ፕሮፌሰርነት

4ኛ. ዶ/ር ፀጋዬ ካሳ ጎጂ ከሳይንስ ኮሌጅ በሥነ-ህዋ ሳይንስ ሙሉ ፕሮፌሰርነት እድገት ማግኘታቸውን ዩኒቨርሲቲ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

አንጋፋው ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት 60ኛ ዓመት የብርኢዮቤልዩ በዓሉን በማክበር ላይ ይገኛል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy