" ሐሳብ ቤት ሲመታ " የተሰኘው የዘወልድ አክመን የግጥም መድብል ለንባብ በቃ :: ከግጥሙ ይህቺን: - ተጋበዙ ዝምድና አልባውን በአንድ አሰናስሎ የተደባለቀን ልይይ - ዘር ኩሎ ፈር የለቀቀውን በፈርጅ ደምሮ የተበተነውን ባንድነት አዋግኖ ክብ አደረጋትና ክፍተቷን ለመሙላት መወለድ እንዳለ ሞትን ፈጠረባት :: Share :- @ethio_fiction Inbox :- @Cr7_reunited 3.4K viewsሳ² lizu, edited 21:27