Get Mystery Box with random crypto!

EOTC TV

የቴሌግራም ቻናል አርማ eotctvchannel — EOTC TV E
የቴሌግራም ቻናል አርማ eotctvchannel — EOTC TV
የሰርጥ አድራሻ: @eotctvchannel
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 33.63K

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-03-10 17:38:51
13.3K viewsAbel ዐቤል, 14:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-06 19:32:16

3.8K viewsEOTC TV, 16:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-06 19:31:30

3.8K viewsEOTC TV, 16:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-06 19:19:00
3.1K viewsEOTC TV, 16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-06 19:18:56 የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በምልዓተ ጉባኤው ውሳኔ መሠረት ለኤጲስ ቆጶስነት ሹመት የተመረጡትን ፱(9)ኙ መነኮሳት በአካል ተገኝተው ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ፡፡

ኢኦተቤ ቴቪ ሰኔ ፳፱/፳፻፲፭ ዓ/ም

የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ ለዘጠኝ ክፍት አህጉረ ስብከት ኤጲስ ቆጶሳት እንዲሾሙ ውሳኔ በማስተላለፍ አስመራጭ ብፁዓን አበው ሊቃነጳጳሳት በኮሚቴነት መሰየሙ ይታወቃል፡፡

በዚህም መሠረት ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም. የተሰየመው አስመራጭ ብፁዓን አበው ሊቃነጳጳሳት ኮሚቴ ለምልዓተ ጉባኤ ካቀረባቸው እጩዎች መካከል 9ኙን ቆሞሳት ለተለያዩ አህጉረ ስብከት በኤጲስ ቆጶስነት እንዲሾሙ መርጧል፡፡

በመሆኑም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በወሰነው መሠረት ከሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ በሚሰጠው ሥልጠና እንዲሳተፉ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም. በቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ተገኝተው ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ መተላለፉን ከጽ/ቤቱ የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
EOTC TV
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++



"የቤተክርስቲያን የሆነውን ብቻ"
የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት
የዲጂታል ሚዲያ ገጾች
ለመረጃ +251985585858
➽ የዩቲዮብ ገጻችን
http://www.youtube.com/c/eotctv
➽ የፌስ ቡክ ገጻችንን
https://www.facebook.com/eotctvchannel
➽የቴሌግራም ገጻችን
https://t.me/eotctvchannel
➽ የቲክ ቶክ ገጻችን
https://vm.tiktok.com/ZMFSxXdUf/
➽ የዩቲዮብ ገጻችን Eotc tv 2



➽የትዊተር ገጻችን
https://twitter.com/EotcT/
➽የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CknRF0MtB77/?igshid=MDJmNzVkMjY=
3.1K viewsEOTC TV, 16:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-06 19:18:17
2.7K viewsEOTC TV, 16:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-06 19:18:13 የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የሸገር ከተማ በሀገረ ስብከት ደረጃ እንዲዋቀርና ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ ተመድበው እንዲያደራጁ ውሳኔ ማሳለፉ ተገለጸ።

ኢኦተቤ ቴቪ ሰኔ ፳፱/፳፻፲፭ ዓ/ም

በኦሮምያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአዲስ አደረጃጀት እየተዋቀረ የሚገኘው የሸገር ከተማ በስፋቱና በውስጡ ከሚይዛቸው አብያተ ክርስቲያናት አንጻር በሀገረ ስብከት ደረጃ ሊቋቋም የሚገባው ከመሆኑም በተጨማሪ በማስተር ፕላኑ ምክንያት የአብያተ ክርስቲያናቱ የይዞታ ቦታዎችን በተመለከተ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመፍታት ተጠሪ ሊቀጳጳስ የሚያስፈልገው መሆኑን ጉባዔው በእጅጉ መረዳቱ ተገልጿል፡፡

በመሆኑም የሸገር ከተማ ጉዳይ ወቅታዊና ጊዜ የማይሰጠው ተግባር ስለሆነ በሀገረ ስብከት ደረጃ እንዲቋቋምና ሀገረ ስብከቱንም
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ በምሥራቅ አፍሪካ የኬንያ፣ የኡጋንዳ፣ የሩዋንዳና ታንዛኒያ አህጉረ ስብከት እና የምስካዬ ኀዙናን መድኃኔዓለም ገዳም የበላይ ኃላፊ ሊቀጳጳስ ተመድበው እንዲሚያደራጁትም ታውቋል፡፡

በአዲስ መልኩ በሚዋቀረው የሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት የበጀትና የሠራተኞችን ጉዳይ በተመለከተ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በኩል ተጠንቶ ለጥቅምት 2016 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ እንዲቀርብ ይደረግ በማለት ምልዓተ ጉባኤው ውሳኔ ማሳለፉን ከቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡
EOTC TV
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++



"የቤተክርስቲያን የሆነውን ብቻ"
የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት
የዲጂታል ሚዲያ ገጾች
ለመረጃ +251985585858
➽ የዩቲዮብ ገጻችን
http://www.youtube.com/c/eotctv
➽ የፌስ ቡክ ገጻችንን
https://www.facebook.com/eotctvchannel
➽የቴሌግራም ገጻችን
https://t.me/eotctvchannel
➽ የቲክ ቶክ ገጻችን
https://vm.tiktok.com/ZMFSxXdUf/
➽ የዩቲዮብ ገጻችን Eotc tv 2



➽የትዊተር ገጻችን
https://twitter.com/EotcT/
➽የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CknRF0MtB77/?igshid=MDJmNzVkMjY=
3.7K viewsEOTC TV, 16:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-06 15:12:37

4.7K viewsEOTC TV, 12:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-04 17:59:45

6.7K viewsEOTC TV, 14:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-03 21:12:36

7.3K viewsEOTC TV, 18:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ