2023-03-27 20:24:36
ሊያመልጥዎ የማይገባ ልዩ የጸበል የፈውስ ቦታ ወደ ሆነው ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ መጓዝ ለምትፈልጉ እና
ተአምረኛዋ የዮርዳኖስ ጸበል ወዳለችበት ገዳም በመጓዝ መፈውስ መዳን ለምትፈልጉ ምዕመናን ምዝገባ ጀምረናል ።
መነሻ መጋቢት 16 ሄዶ መጋቢት 24 የሚመለሱበት እና መጋቢት 23 ሄዶ መመለሻ ሚያዚያ 1 የሚመለስ
እንሳሮ ቀን ማርያም እና ኢትዮጵያዊው ጻድቅ አቡነ ቀወስጦስ ገዳም
ቅዳሜ መጋቢት 17 ሄዶ እሁድ 18 የሚመለስ ወደ ቀን ማርያም እና ጻድቁ አቡነ ቀውስጦስ ገዳም ምዝገባ ተጀምራል ።
ድንቅ የቃልኪዳን እና የበረከት ቦታ ስለ ጻድቁ አቡነቀወስጦስ ገድለ ተአምራት ሰምተው በድንቅ ጸበሉ እና ገድላቸውን ተሻሽቶ የልቦትን መሻት አስፈጽመው የሚመለሱበት ቦታ ።
በተጨማሪም ግንቦት 1 ቀን በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የእመቤታችንን የልደት በዓል በታላቋ እና በጥንታዊቷ ተድባበ ጽዮን ማርያም ማክበር መገኘት ለምትፈልጉ ምዝገባ ተጀምሯል ።
ሚያዚያ 29 ሄዶ በ 2 የሚመለስ
በተጨማሪም በልዩ ሁኔታ በገና በዓል ለማይመቻችሁ የቅዱስ ላሊበላን በዓለ እረፍት ምክንያት አድርጋችሁ ሰኔ 12 ቀን በዚህ ታላቅ በዓል ላይ መገኘት ለምትፈልጉ ታይተው የማይጠገቡ ታሪካዊ እና ጥንታዊ ገዳማት ጉብኝት ጋር መጓዝ ለምትፈልጉም ምዝገባ አለን ።
ሰኔ 8 ተነስቶ በ 15 የሚመለስ በቅዱስ ላሊበላ ማረፊያ እና የምግብ መስተንግዶን ጨምሮ
ግንቦት 21 ቀን የደብረ ምጥማቅን በዓል በጻድቃኔ ማርያም ማክበር ለምትፈልጉ እና የህንጻ ቤተመቅደሱ ምርቃት ላይ መገኘት ለምትፈልጉ ቀድማችሁ በመመዝገብ ቦታ ማስያዝ ይቻላል ።
ግንቦት 19 ሄዶ ግንቦት 21 የሚመለስ
ሐምሌ 7 በታላቁ ገዳም አሰቦት ቅድስት
ስላሴ እና አቡነ ሳሙኤልን ገዳም ተሳልመን የምንመለስበት ልዩ የቅዱሳን መገኛ የሆነ ቦታ ሐምሌ 6 ሄዶ ሔምሌ 8 የሚመለስ ማረፊያን ጨምሮ
እና ሐምሌ 19 ቀን ወደ ቁልቢ ገብርኤል የማረፊያ እና የምግብ መስተንግዶን ጨምሮ የተለመደው ጉዟችን ይኖረናል።
ልብ በሉ ከማህበራችን ጋር ሲጉዋዙ ጨረታ የለም ለቤተክርስቲያን ማሰሪያ እርዳታ ለነዳያን መመገቢያ እያልን ገንዘብ አንቀበልም ሌሎቹን ልዩነታችንን ላለፉት 23 ዓመታት አብረውን የተጓዙት ምስክሮቻችን ናቸው ።
በአድራሻችን አግኙን በባንክ ክፍያ መፈጸም እና ቦታ ማስያዝ ይቻላል።
አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 2022 ላይ ገቢ በማድረግ ደረሰኙን ወይም እስክሪን ሹት በማድረግ ማምጣት ይችላሉ ።
መመዝገቢያ እና መነሻ አዲስ አበባ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተከርስቲያን (መርካቶ)
ለበለጠ መረጃ 0911646037/0945445414
በቴሌግራም
https://t.me/fenot2
በፌስቡክ https://www.facebook.com/profile.php?id=100064362024731&mibextid=ZbWKwL
33 views17:24