#Ethiopia
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6_216
• በበሽታው የተያዙ - 734
• ህይወታቸው ያለፈ - 10
• ከበሽታው ያገገሙ - 106
አጠቃላይ 138,384 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ2,103 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 122,978 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
230 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@dwamharic_news
@dwamharicnewsbot