#Attention ኮልፌ አጠና ተራ (እፎይታ አካባቢ) የተከሰተውን ከፍተኛ የእሳት አደጋ ተከትሎ በግርግሩ ሰዎች ላይ ዝርፊያ እየተፈፀመ መሆኑን የኮልፌ አጠና ተራ ቲክቫህ አባላት አሳውቀዋል። አባላቶቻችን የፌደራል የፀጥታ አካላት በቦታ እንዲሰማሩ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። @dwamharic_news @dwamharicnewsbot 829 viewsedited 18:27