#update ኢትዮጵያ በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎቿን ከሳዑዲ አረቢያ እየመለሰች ትገኛለች። ዛሬ 76 ህፃናትን ጨምሮ ሶስት መቶ አርባ አንድ ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ወደ አገር የተመለሱት ዜጎች ከህፃናት ውጭ ያሉት 265 ሴቶች መሆናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል። @dwamharic_news @dwamharicnewsbot 905 viewsedited 20:39