#Ethiopia
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,099
• በበሽታው የተያዙ - 656
• ህይወታቸው ያለፈ - 4
• ከበሽታው ያገገሙ - 601
አጠቃላይ 137,021 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ2,091 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 122,588 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
241 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@dwamharic_news
@dwamharicnewsbot