የቀድሞው የዙምባቤ ፕሬዚዳንት #ሮበርት ሙጋቤ በአንድ ወቅት እንዲህ ብለው ነበር ፦ "የአፍሪካ የትምህርት ስርዓት አስገራሚ ውጤቶች አሉት ።" ካሉ በኋላ አንደኛ ደረጃ የሚይዙ ቀለሜና ጎበዝ ተማሪዎች ጥሩ ውጤት አምጥተው #ኢንጂነሪንግና #ሜዲሲን እንዲማሩ እድል ያገኛሉ ። ሁለተኛ ደረጃ የሚይዙት ደግሞ #ህግና #ማኔጅመንት ነገር ተምረው አንደኛ ደረጃዎቹን ያስተዳድሯቸዋል ። ዝቅ ብለው በሶስተኛ ደረጃ የሚገኙት ተማሪዎች ደግሞ #ፖለቲካ ውስጥ ይገቡና አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ላይ ያሉትን ከላይ ሆነው ይቆጣጠራሉ ። በትምህርት ውዳቂዎች ደግሞ #ፖሊስና #ወታደር ይሆናሉ ። እነዚህ ደግሞ ፖለቲከኞችን ይቆጣጠራሉ ደስ ያላላቸውን ፖለቲከኛ ደግሞ እስከ መግደል ድረስ ይደርሳሉ ። ከሁሉም ከሁሉም ግን ምርጡ ጭራሽ ክላስም ሆነ ትምህርት ቤትም ገብቶ የማያውቀው ሰው ደግሞ #ነብይና #ጠንቋይ ይሆናል ። ይሄን ደግሞ ሁሉም ይከተሉታል ። ብለው ነበር ። እኛስ በሃገራችን ያየነው ይህንን ነው ወይስ ሌላውን ነው ? ═════════❁✿❁ ═════════ 360 viewsግዮናዊዉ ዮኒ, 11:10