Get Mystery Box with random crypto!

Dejen Times

የቴሌግራም ቻናል አርማ dejentimes — Dejen Times D
የቴሌግራም ቻናል አርማ dejentimes — Dejen Times
የሰርጥ አድራሻ: @dejentimes
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 9.97K
የሰርጥ መግለጫ

ተመራጭ የመረጃ ምንጭዎ

Ratings & Reviews

4.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 37

2022-08-29 23:26:57
አሳየ ደርቤ
4.3K views20:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 23:24:35 እውነት ስንናገር ስድቡ
ለማንኛውም የሕወሓት ጦር ወደ ወልዲያ እየገሰገሰ ነው። ህዝቡ እውነቱን አውቆ ጥንቃቄ ያድርግ!
4.3K views20:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 22:19:45
አሁንም አልረፈደም
መንግስት ትንሽ እረፋት ያገኘ መስሎት ለሀገሩ የተዋደቀውን ከ15 ሺ በላይ ፋኖ አስሯል፣ እጃቸውን ያልሰጡትንም ለመያዝ በርካታ ጥረቶችን አድርጓል። እያደረገም ይገኛል።

መንግስት በይፋ ፋኖን ይቅርታ ጠይቆ ፋኖም ሀገሩን ከወራሪ ያድን!
4.4K views19:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 20:18:37
የመንዝ ህዝብ ወደ ግንባር እየዘመተ ነው።
4.6K views17:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 16:16:35 የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባደረባቸው በስጋት ምክንያት ግቢያቸውን ለቀው የወጡ ተማሪዎችን በሚመለከት ውሳኔ አሳለፈ

ሰኞ ነሐሴ 23 ቀን 2014 (አዲስ ማለዳ) የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በነሐሴ 22 ቀን 2014 ባደረባቸው ስጋት ምክንያት ግቢውን ለቀው መውጣታቸውን ገልጿል።

በዚህም መሰረት ዩኒቨርሲቲው የሚከተሉትን ውሳኔዎች አስተላልፏል፡፡

1ኛ. የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲው መመለሻ ጊዜ በቀጣይ ዓመት ጥሪ በሚደረግበት ጊዜ ይሆናል።

2ኛ. የክረምት መርሀ ግብር ተማሪዎች በሙሉ የተጀመረውን ትምህርትና ፈተና ለማጠናቀቅ ወደ ዩኒቨርሲቲው መመለሻ ጊዜ መስከረም 03 ቀን 2015 መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
4.9K viewsedited  13:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 15:31:08 ጁንታው ወደ ላሊበላ መስመር እየተጠጋ ነው!
4.8K views12:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 15:16:29
የወሎ ፋኖ ጎራርባና መሀል አንባ ኒኒ በሮች በዛሬው እለት ተቀላቅሏል!… ጀኔራል ሀሰን ከረሙ!… ወልድያ ድረስ ተገኝተው ተቀብለውታል!!!
4.8K views12:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 06:55:57
በትናንቱ ውጊያ እጃቸውን የሰጡ የአሸባሪው ሰራዊቶች ናቸው።
5.2K views03:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 06:38:36 ሰላም ለእናንተ፣ ውሏችሁ ያማረ ይሁንላችሁ! ከዚህ ሰዓት ጀምሮ ትኩስ እና አዳዲስ መረጃዎችን ወደ እናንተ እያደረስን አብረናችሁ እንቆያለን!
5.0K views03:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 22:57:43 ቸር ወሬ ያሰማን ደህና እደሩ!
5.1K views19:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ