24/12/2014ዓም ለተከበራችሁ የዳይመንድ አካዳሚ ወላጆች የ7ኛ ክፍል የክረምት ማጠናከሪያ ትም | DA-SUPPORT
24/12/2014ዓም
ለተከበራችሁ የዳይመንድ አካዳሚ ወላጆች
የ7ኛ ክፍል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የማጠቃለያ ፈተና የሚከናወነው ሐሙስ፣ ነሃሴ 26 እና አርብ፣ ነሃሴ 27፣ 2014 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን በቤት እንዲያጠኑ ለምታደርጉት እገዛ በእጅጉ አክብሮታችንን እንገልፃለን፡፡
የዳይመንድ አካዳሚ አስተዳደር