ወልዲያ አደርን ጠላት በከበባ ውስጥ አድርጎ ሊበትነን ቢመኝም እስከ ቀኑ 5: :00 ሠዓት ድረስ በጀኔራል ሀሠን ከረሙ በአዋጊው ሻለቃ ሞገስ ከበደ, በደምሌ አራጋው , በወርቄ ጀግኖች እየተመራ በአማራ የወሎ ፋኖ ጦር ከመከላከያ ከልዩሀይል ጋር በመሆን ወልዲያን አላሥደፈራትም ።
በአሁኑ ሠአት በወርቄ ቂልጡ ,በአላ ውሀ, በጎብየ , በሶስት ግንባሮች ተሠልፎ እየተፋለመ ይገኛል ።
ህዝባችን በተረጋጋ መንፈስ ይጠብቅ ጦርነት የብዙ ነገሮች ውጤት ነውና !!!
አማራነት ይለምልም በምስጋን ደስዬ ከስፍራው የተጻፈ