“#ሕግ_በሙሴ በኩል ተሰጥቶ ነበር፤ #ጸጋና እውነት ግን #በኢየሱስ ክርስቶስ #በኩል_መጣ።” — ዮሐንስ 1፥17 ✿ክርስቶስን እንደ ግል አዳኝ አድርጎ ለተቀበለ ሰው እውነተኛ የምስራች #ወንጌል ብቻ ነው። በምድር ላይ የትኛውም የምስራች ከወንጌል ውጭ እውነተኛ የምስራች አይደለም ሁሉም ሀላፊ ጠፊ ነው፡፡ ወንጌል ግን የዘላለም ህይወት ያገኘንበት ዘላለማዊ ነው ። @Christdisciples 495 views04:58