2023-03-20 22:02:42
የበረከት ጉዞ በ8ኛዉ መቶ ክፍለ ዘመን የተገደመዉ ታቦተ ጽዮን አርፋበት የነበረዉ የቅዱሳን መገኛ ታላቁ ድንቅ ገዳም
✤ ዝዋይ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እና 5ቱ ደሴቶች ✤
➲ መነሻ ቀን :- ቅዳሜ መጋቢት 16 መመለሻ እሁድ
አሁኑኑ ይመዝገቡ
BOOK NOW 0911 11 29 05
0911 52 23 03
በጉዞ ወቅት በዝዋይ ደሴት ላይ በጀልባ ተጉዘን የምናገኛቸውን ከ8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የተመሰረቱት ጥንታዊ አድባራት እና ገዳማትን ሙሉ በሙሉ የምንሳለም ሲሆን እነርሱም
ቅዱስ አብርሃም ገዳም
ደብረ ገሊላ አርባዕቱ እንስሳ ገዳም
ደብረ ፅዮን ቅድስት ማርያም ገዳም
ደብረ ሲና ቅድስት ማርያም ገዳም
ገሊላ አቡነ ተክለሃይማኖት እና ካህናተ ሰማይ አንድነት ገዳም
ታቦተ ፅዮን በስደት ያረፈችበትን ቅዱሰ ደብረ ፅዮን ቅድስት ማርያም ገዳም በመሳለም የጉዞ መርሐ ግብር እናጠናቅቃለን ።
በመጨረሻም ዝዋይ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተሳልመን ተባርከን ተቀድሰን በፍቅር እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ ወደ ባዕታችን እንመለሳለን ።
መገናኛ ቦታ፦ እስቴድየም ቤተ ዛታ ሆስፒታል ዋና በር
መገናኛ ሰዓት ፡ ጠዋት 11:30
መነሻ ሰአት፡ ጠዋት 12:00
የጉዞ ሂሳብ፦ 1500 ብር
የጉዞ ሂሳብ የሚያካትተው
ለጉዞ ምቹ ቱሪስት እስታንዳርድ ኮስትር ባሶች
ጣፋጭ እና ትኩስ ፍሬሽ ቅዳሜ እራት እሁድ ምሳ
እሽግ ዉሃዎች
ወደ ደሴቶቹ የምንሄድበት ጀልባ
የአስጎብኚ
አሁኑኑ ይመዝገቡ
BOOK NOW
0911 11 29 05
0911 52 23 03
~Account for deposit;
መመዝገቢያ ቦታ
ሐረገወይን የልማትና የጉዞ ማኃበር
➬ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000464930411
➬ አቢሲኒያ ባንክ 93929349
በባንክ ገቢ በማድረግ የተሰጦትን ደረሰኝ ደረሰኙን
+251911 112 905 በቴሌግራም ይላኩ ።
የቴሌግራም ግሩፓችንን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ
☞ https://t.me/ByteEnte
ማሳሰቢያ
ለመንገድ የሚመቹ ( ቶርሽን ) ጫማዎችን ይያዙ
ለመንገድ ምቹ የሆኑ ልብሶችን ይያዙ
ለመንገድ የሚሆን የእጅ ባትሪ ይያዙ
ለመኝታ የሚሆን እስሊፒንግ ባግ ምንጣፍ ይያዙ
መታወቂያ፣ፓስፖርት፣መንጃ ፍቃድ ከ3ቱ አንዱን ያዙ
ባንክ ገቢ ያደረጉበትን በሞባይሎ የተላከሎትን የሚስጥር ቁጥር ከቢሮ የወሰዱትን ትኬት እንዳይረሱ
በባንክ ቁጥሮች ገቢ በማድረግ ደረሰኙን
+251911 112 905 በቴሌግራም ይላኩ ።
750 views19:02