ሰኔ 02/2015 የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሣይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በሱሮ ወረዳ ለሚገኝ ሜዲባ በርጉዳ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ የተገኘዉ የማህበራዊ ሣይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ ዉስጥ መ/ር የሆኑት ዶ/ር Sinarayar Britto ካናዳ ሀገር ከሚገኝ OFT (Ontario Teachers Federation) ጋር በመነጋገር የተገኘ ሲሆን የኮሌጁ ዲን የሆኑት መ/ር ሾልሳ ጂሎ በት/ቤቱ በመገኘት የትምህርት ቁሳቁስ በማስረከብ ለተማሪዎቹም መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ 2.9K viewsEyerus Ka, 14:01