" አሁኑኑ የተሰረቀውን ነዳጅ መልሱ " - WFP የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ድርጅታሸድ ለእርዳታ ሥራው የሚያውለውን 570,000 ሊትር ነዳጅ " የትግራይ ባለሥልጣናት ሰርቀዋል " ብለዋል። " ምግብ ለማድረስ ነዳጅ ከሌለን በሚሊዮኖች ይራባሉ " ያሉት ቢዝሊ ድርጊቱን " የሚያስቆጣ እና አሳፋሪ " ብለውታል። አሁኑን የተሰረቀው ነዳጅ እንዲመለስ ጠይቀዋል። @BreakingNewsEthiopiaa 3.0K views09:01