2021-11-29 09:04:21
* #ማኅሌት_ዘኅዳር_ጽዮን(ህዳር 21) ***
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለኅዳር ጽዮን ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!
፩. ነግሥ
ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወፀ ለሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ ለአብ ፨ ሃሌ ሉያ ለወልድ፨ሃሌ ሉያ ለመንፈስ ቅዱስ ፨ዕዝራኒ ርእያ ለጽዮን ቅድስት፨ እንዘ ትበኪ ከመ ብእሲት፡፡
፪. ነግሥ
ሰላም ለዝክር ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረት ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኀኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ፡፡
ዚቅ
ዘዘካርያስ ተቅዋም ዘወርቅ፨ ዘሕዝቅኤል ነቢይ ዕፁት ምሥራቅ ፨ ለመሠረትኪ የኃቱ ዕንቁ፨ ሰአሊ ለነ ማርያም በአሚን ንጽደቅ፡፡
፫. ነግሥ
ነቢያተ እሥራኤል ጸሐፉ በመጽሐፎሙ እሙነ፤
ነገረ ሰቆቃው ወላህ በዘመኖሙ ዘኮነ፤
ውስተ አፍላጋ አመ በጼዋዌ ነበርነ፤
ውስተ ኵሃቲሃ ፡ እንዚራቲነ ሰቀልነ ፤
ሶበ ተዘከርናሃ ለጽዮን እምነ፡፡
ዚቅ
ወይቤላ ኢትሬእዪኑ ላሀ ዚአነ፨ እንተ ረከበተነ በእንተ ጽዮን ዕዝራኒ ርእያ ወተናገራ ፡፡
ወረብ፦
ወይቤላ ኢትሬእዪኑ ላሀ ዚአነ እንተ ረከበተነ፤
ዕዝራኒ ርእያ ወተናገራ።
፬. ለዝክረ ስምኪ / መልክአ ማርያም /
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤
እምነ ከልበኑ ወቍስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዐቢይ ትዕዛዝ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ፡፡
ዚቅ፦
ሃሌ በ፫ እምነ ጽዮን በሀ፨
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሥርጉት በስብሐት፨
ዓረፋቲሃ ዘመረግድ፤ ሥርጉት በስብሐት፨
ወማኅፈዲሃ ዘቢረሌ ፤ ሥርጉት በስብሐት፨
እምስነ ገድሎሙ ለሰማዕት፤ ሥርጉት በስብሐት፨
ታቦተ ሕጉ ለንጉሥ ዐቢይ፤ ሥርጉት በስብሐት፨
እንተ ክርስቶስ መሠረትኪ ፤ ፀሐየ ጽድቅ ይበርህ ለኪ፡፡
ወረብ፦
እንተ ክርስቶስ መሠረትኪ ፀሐየ ጽድቅ ያበርህ ለኪ ፀሐይ ጽድቅ፤
ለሰማዕት ሥርጉት በስብሐት ሥርጉት በስብሐት።
፭. ለአስናንኪ / መልክአ ማርያም /
ሰላም ለአስናንኪ ሐሊበ ዕጐልት ዘተዛወጋ፡
ወመራዕየ ቅሩፃተ እለ እምሕፃብ ዐርጋ፡
ማርያም ድንግል ለደብተራ ስምዕ ታቦተ ሕጋ ፡
አፍቅርኒ እንበለ ንትጋ ለብእሴ ደም ወሠጋ፡
ዘየዐቢ እምዝ ኢየኃሥሥ ጸጋ፡፡
ዚቅ፦
ታቦ ሕጉ ለእግዚአብሔር በካህናት ሕጽርት፨
ወበመንፈስ ቅዱስ ክልልት፨ንጉሥኪ ጽዮን፨ ኢይተመዋዕ በጸር ወኢየኀድጋ ለሀገር፡፡
ወረብ፦
ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር በካህናት ሕጽርት ወበመንፈስ ቅዱስ ክልልት፤
ንጉሥኪ ጽዮን ኢይትመዋዕ ለፀር ወኢየኃድጋ ለሀገር።
፮. ለከርሥኪ / መልክአ ማርያም /
ሰላም ለከርሥኪ ዘአፈድፈደ ተበጽዖ፤
እምታቦተ ሙሴ ነቢይ ለጽሌ ትእዛዝ ዘየኀብኦ፤
ማርያም ድንግል ጊዜ ጸዋዕኩኪ በአስተብቍዖ፤
ለጸርየ ብእሴ አመጻ ኀይለ ዚአኪ ይጽበኦ፤
እስከነ ያሰቆቁ ጥቀ ድኅሪተ ገቢኦ፡፡
ዚቅ፥
ሃሌ ሃሌ ሉያ በጾም ወበጸሎት፨ተመጠወ ሙሴ ኦሪተ፨ ጽላተ አሥሮነ ቃላተ፡፡
ወረብ፦
ሃሌሃሌሉያ በጾም ወበጸሎት፤
ተመጠወ ሙሴ ኦሪተ አሥሮነ ቃለተ።
፯. ለመከየድኪ / መልክአ ማርያም /
ሰላም ለመከየድኪ እለ ረከቦን መከራ፤
እምፍርሃተ ቀተልት ሐራ እንበለ አሣእን አመ ሖራ፤
ማርያም ጽዮን ታቦተ ቃለ ጽድቅ መንፈቀ ዕሥራ፤
ዕጐላት እምዕጐሊሆን ከመ ኪያኪ አፍቀራ፤
አፍቀርኩኪ አፍቅርኒ እምይእዜ ለግሙራ፡፡
ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ ወሪድየ ብሔረ ሮሜ ፨ለቤተ ክርስቲያን ርኢክዋ ፨ አእመርክዋ አፍቀርክዋ ፨ ከመ እኅትየ ኀለይኩ፨ እምድኅረ ጉንዱይ መዋዕል፨ ወእምዝ እምድኅረ ኅዳጥ ዓመታት ፨ ካዕበ ርኢክዋ ወትትሐፀብ በፈለገ ጤግሮስ ፡፡
ወረብ፦
ሃሌ ሉያ ወሪድየ ብሔረ ሮሜ፤
ለቤተክርስቲያን ርኢክዋ አእመርክዋ አፍቀርክዋ ለቤተክርስቲያን።
፰. በዝንቱ ቃለ ማኅሌት / መልክአ ማርያም /
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤
ለዘይስእለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤
ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤
ማርያም ዕንቍየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤
ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ ፡፡
ዚቅ፦
አበርሂ አብርሂ ጽዮን ፨ ዕንቍ ዘጳዝዮን ፨ ዘኃረየኪ ሰሎሞን ፡፡
ወረብ፦
አበርሂ አብርሂ ጽዮን፤
ዕንቍ ዘጳዝዮን ዘኃረየኪ ሰሎሞን ንጉሥ ።
፱. ዘካርያስ ርእየ / ማኅሌተ ጽጌ /
ዘካርያስ ርእየ ለወርኃ ሳባጥ በሠርቁ፤
ተአምረኪ ለዘይት ማእከለ ክልኤ አዕጹቁ፤
ማርያም ጽዮን ለብርሃን ተቅዋመ ወርቁ፤
ዕዝራኒ በገዳም አመ ወዓለ ዉዱቁ፤
ለኅበረ ገጽኪ ጽጌ ሐተወ መብረቁ፡፡
ዚቅ፦
ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰብዓቱ መሐትዊሃወሰብዓቱ መሣውር ዘዲቤሃ፨ዘካርያስ ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት
ዘኩለንታሃ ወርቅ ወያክንት፨ዕዝራኒ ርእያ ለጽዮን ቅድስት እንዘ ትበኪ ከመ ብእሲት፡፡
ወረብ፦
ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ቤተክርስቲያን መኃትዊሃ ሰብዓቱ መኃትዊሃ፤
ዕዝራኒ ርእያ በርእየተ ብእሲት።
++++++++++ አንገርጋሪ ++++++++++
ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ታስተርኢ እምርሑቅ፤
ከመ ማኅቶት ብርህት ከመ ፀሐይ
ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት ዕዝራኒ ተናገራ ዳዊት ዘመራ፡፡
+++++++++++ እስመ ለዓለም +++++++++
ዘካርያስ ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት ዘኲለንታሃ ወርቅ፨ በየማና ወበጸጋማ አዕፁቀ ዘይት፨ደብተራ ፍጽምት ሀገር ቅድስት ፨ብነቢያት ይትፌሥሑ በውስቴታ ፨ ሐዋርያት ይትኃሠዩ በውስቴታ ፨ ወዳዊት ይዜምር በውስተ ማኅፈዲሃ ፨ ዘበሰማይኒ ወዘበምድርኒ በቃለ ዳዊት ይሴብሑ ፨ ወይብሉ ኲሎሙ ሃሌ ሉያ።
++++++++++ አቡን በ፩ ++++++++++
ከመዝ ይቤሎ እግዚአብሔር ለኤርምያስ ነቢይ፨ ሃብ ዚአሃ ለቤተክርስቲያን ፨ መራኁተ አወፍዮ ለፀሐይ ፨ ካዕበ ይቤሎ እግዚአብሔር ለኢሳይያስ ነቢይ ፨ አስምዕ ሰብአ መሃይምና ወአርያሃ ፨ ወዘካርያስ ወልደ በራክዩ።
++++++++ ሰላም +++++++
ዘካርያስ ርእየ ተቅዋመ ማኅቶት፨ገነተ ትፍስሕት መካነ ዕረፍት፨ እንተ ይእቲ ማኅደር ለካህናት ለእለ የኃድሩ በፈሪሃ እግዚአብሔር፨ይእቲኬ ቤተ ክርስቲያን፨
በውስቴታ የዓርጉ ስብሐተ ካህናት በብዙኅ ትፍስሕት ወሰላም፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
1.6K viewsBirana Apps, 06:04