። መምህራንን በማሸማቀቅ አሥሮ ቀኖና ለማፍረስ መሞከርም ተገቢ አይደለም ።ችግርን ለመፍታት በሌላ | በትረማርያም አበባው
።
መምህራንን በማሸማቀቅ አሥሮ ቀኖና ለማፍረስ መሞከርም ተገቢ አይደለም ።ችግርን ለመፍታት በሌላ ችግር ቤተ ክርስቲያንን መጥመድ የአዙሪት መንገድ ነው።መንፈስ ቅዱስ የሚመራውን ጉባኤ የየብሔር መለካዊ ፖለቲካ ሊመራው አይገባም።
።
አቤቱ የቤተ ክርስቲያን መፍትሄ መሆን ባንችል እንኳን ችግር ከመሆን አድነን።