ወንጌል ማለት ብሥራት ማለት ነው። ብሥራት ማለት የምሥራች ማለት ነው። ሞተ ሥጋ ሞተ ነፍስ እንደጠፋ፣ ወልደ እግዚአብሔር እንደነገሠ፣ ዲያብሎስ እንደተሻረ፣ አዳም እንደዳነ ትናገራለችና የምሥራች ማለት ነው አለ።
።
ሰላም ለክሙ አፍላገ ወንጌሉ ለክርስቶስ ሰላም ለክሙ። ወትረ ሐውጽዋ በጽባሕ ሐውጽዋ ለቤተክርስቲያን። ወንጌልን ያስተማራችሁኝ መምህራን በያላችሁበት ሰላም።
።
፩) ሊቀ ብርሃናት ኤልያስ አድማሴ
፪) መጋቤ ሐዲስ ቃለ ሕይወት በዛ
፫) ወላዴ አእላፍ ጌዴዎን
፬) መምህር ዘለዓለም ሐዲስ
፭) መጋቤ ምሥጢራት ነቅዐጥበብ እሸቴ
፮) መ/ር ጴጥሮስ
፯) መ/ር እንዳልክ ንዋይ
።
በያላችሁበት ሰላም