የሰዓት እላፊ ገደብ መረጃ !!
ወልድያ ከተማ
ለሰው- ከምሽቱ 12፡00 እስከ ንጋቱ 1፡00
ለተሽከርካሪ- እስከ ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ
ሰቆጣ ከተማ
ለሰው- ከምሽቱ 1፡00 እስከ ንጋቱ 12፡00
ለተሽከርካሪ - ከምሽቱ 12፡00 እስከ ንጋቱ 12፡00
ለተፈናቃይ - ከካምፕ ውጭ መንቀሳቀስ ሙሉ በሙሉ ክልክል ነው።
ሐይቅ ከተማ
ሰው- ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ለተሽከርካሪ- ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ
መጠጥ ቤቶች - ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ኩታበር
ተሽከርካሪ- ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ
መጠጥ ቤቶች- ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ሰው- ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ደሴ ከተማ
ለከተማው ነዋሪ- ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ
ለምግብና መጠጥ ቤቶች ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
ለማንኛውም እንግዳ- ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
ለታክሲ- ከምሽቱ 2፡ዐዐ ጀምሮ
ለባጃጅ- ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
ኮምቦልቻ ከተማ
ሰውም፣ታክሲዎችም- ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ
መቅደላ ከተማ
ሰው- ከምሽቱ 2፡00 እስከ ጧቱ 12፡00 ድረስ
ተሽከርካሪ- ከምሽቱ 12፡ዐዐ እስከ ጧቱ 12፡ዐዐ
ለምግብና መጠጥ ቤቶች -ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ደብረ ብርሃን ከተማ
ለተሽከርካሪ - ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ለምግብና መጠጥ ቤቶች- ከምሽቱ 2፡00 በኋላ
ለተፈናቃይ- ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ወደ ከተማዋም ወደ ጣቢያም መግባት ክልክል ነው።
ደባርቅ ከተማ
ለባጃጅ- ከምሽቱ 1፡00 በኋላ
ለተፈናቃይ- ከምሽቱ 12፡00 በኋላ ወደ ከተማውም ወደ ጣቢያም መግባት ክልክል ነው።
የሰዓት እላፊ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጥሏል።
#SHARE #ሼር
@
bbc_amharic1