#BahirdarUniversity ለኦርጅናል ዲግሪ ህትመት ፈላጊዎች በሙሉ በውል መጠናቀቅ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኦርጅናል ህትመት አዲስ ውል የያዝን በመሆኑ የአገልግሎቱ ፈላጊወች ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ለጥቆማ @atc_newsbot https://t.me/atc_news 16.5K viewsMuJa. M, 12:56