የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
8.12K
የሰርጥ መግለጫ
ፈጣን ና ታማኝ መረጃ የሚያገኙበት የሚዲያ መረብ::
Broadcast & media production company
መልክት ለመላክ @AsratNewsBot ተጠቀሙ
⌛️ አለም አቀፋዊነት 🌐 🌐 🌐
⌛️ ወቅታዊነት ⌚️🕰🎙
⌛️ ተደራሽነት 📲💻📡📺
⌛️ ሚዛናዊነት ⚖ ⚖ ⚖
ከኛ ጋር ይሁኑ | ያጋሩ
@Asrat_News
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
2
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-09-02 04:47:43
የሸዋሮቢት ከንቲባ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ!
የሸዋሮቢት ከተማ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው አሁን ከመሸ 3:00 ሰዓት አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ የታጠቁ ሀይሎች ጥቃት ተፈፅሞበት ህይወቱ እንዳለፈ ታውቋል።
ነፍስ ይማር!
#ትክክለኛና_ፈጣን_መረጃ_አድራሽ #አሥራት_ሚዲያ
#የሕዝብ_ድምጽ_ሚዲያ
ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም
Instagram:- https://www.instagram.com/asrat_media
Telegram:- https://t.me/asrat_news
Facebook:- https://www.facebook.com/AsratNews
Email:- www.asrat.media.com@gmail.com
671 viewsedited 01:47
2022-09-02 04:46:07
አበርገሌ ላይ የትግራይ ወጣት እረግፏል
#ትክክለኛና_ፈጣን_መረጃ_አድራሽ #አሥራት_ሚዲያ
#የሕዝብ_ድምጽ_ሚዲያ
ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም
Instagram:- https://www.instagram.com/asrat_media
Telegram:- https://t.me/asrat_news
Facebook:- https://www.facebook.com/AsratNews
Email:- www.asrat.media.com@gmail.com
629 views01:46
2022-09-02 04:45:55
592 views01:45
2022-09-01 21:38:14
ጎጃም ወደ ግንባር
አንድ አማራ
#ትክክለኛና_ፈጣን_መረጃ_አድራሽ #አሥራት_ሚዲያ
#የሕዝብ_ድምጽ_ሚዲያ
ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም
Instagram:- https://www.instagram.com/asrat_media
Telegram:- https://t.me/asrat_news
Facebook:- https://www.facebook.com/AsratNews
Email:- www.asrat.media.com@gmail.com
865 viewsedited 18:38
2022-09-01 21:18:12
ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚንየም በሰራተኛው የተገደሉ ሁለቱ ህፃናት!
ነፍስ ይማር
ለወላጆች መፅናናትን ይስጥልን
@asrat_news
@asrat_news
870 views18:18
2022-08-27 21:54:14
#ልብ_በል_አማራ
የኢትዮጵያ መከላከያ " ቆቦ " ን ለቆ መውጣቱን መንግስት ገለፀ።
የኢፌዴሪ መንግስት ኮሚኒኬሽን ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ፥ " አሻባሪው ህወሓት የሰው ኃይል ማዕበልን በመጠቀም የቆቦ ከተማን ከውጭ በብዙ አቅጣጫ እያጠቃ ነው " ብሏል።
በሌላ በኩል ደግሞ በከተማ ውስጥ ሠርጎ ገቦችን በማሥረግ የሕዝቡን ደኅንነት አደጋ ውስጥ በሚያስገባ መልኩ የከተማ ውስጥ ውጊያ ለማድረግ የሚያስችል ሁኔታ እየፈጠረ ይገኛል ብሏል።
በዚህም ፤ " የሕዝብን ከፍተኛ ፍጅት ለማስወገድ የመከላከያ ኃይል የቆቦ ከተማን በመልቀቅ እና ወደ ኋላ መጥቶ ለመከላከል የሚስችለውን ወታደራዊ ይዞታዎችን ለመያዝ ተገዷል " ሲል አሳውቋል።
የኢፌዴሪ መንግስት ኮሚኒኬሽን ፥ " አሸባሪው ኃይል የትግራይን ወጣት እየማገደ በሕዝብ ማዕበል ማጥቃቱን ካላቆመ መከላከያ ሕጋዊ ፣ ሞራላዊና ታሪካዊ ግዴታውን ለመወጣት የሚገደድ ይሆናል " ብሏል።
ምንም እንኳን ከተለያየ አቅጣጫ ሰላም እንዲሰፍን እና መሳሪያ ወርዶ ንግግር እንዲጀመር ጥሪዎች ቢቀርቡም በሰሜን ኢትዮጵያ ዳግም ያገረሸው ግጭት ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መጥቷል።
@asrat_news
@asrat_news
539 views18:54
2022-08-27 21:48:09
አሁንም ፋኖን እያሳዳዱ ነው
540 views18:48
2022-08-27 21:41:14
ሶስተኛው ዙር የትህነግ ወረራ! ደሳለኝ ጫኔ (ፒኤችዲ)
የትግሬ ወራሪ ሰራዊት በአማራ ሕዝብ ላይ በከፈተው ሶስተኛ ዙር ወረራ ምክንያት ዛሬም የራያ ቆቦ አካባቢ ሕዝብ በጠላት እጅ ወድቆ ሰቆቃ እንዲፈፀምበት፣ የሀብት ንብረት ዘረፋና ውድመት እየደረሰበት ነው። ትህነግ መራሹ ወራሪ የጥፋት ኃይል ወደ አፋር ክልልም ወረራውን አስፋፍቷል።
የአማራ ክልል መንግስት እና የፌደራል መንግስቱ አስፈላጊውን የሀይል ስምሪት እና የተቀናጀ አመራር በመስጠት የትሕነግን ወረራ የመመከት ሀላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ጥሪ አቀርባለሁ።
አሁንም ትህነግ የሚያሰማራው የሕዝብ ማዕበል ከመደበኛ የፀጥታ መዋቅሩ አቅም በላይ እንደሚሆን አመላካች ሁኔታዎች እንደሚኖሩ ግምት የሚወሰድ ከሆነ አስቀድሞ መወሰን ያለባቸው ውሳኔዎች ሳይረፍድ መወሰን አለባቸው። በኋላ የሚደረደር አንድ ሺህ አንድ ሰበብ የሕዝባችን ዳግም ውድመት አያስቀርምና ከወዲሁ ሁሉም የድርሻውን ይወጣ ዘንድ እጠይቃለሁ።
ደሳለኝ ጫኔ (ፒኤችዲ)
@asrat_news
@asrat_news
554 viewsedited 18:41
2022-08-27 21:41:09
527 views18:41
2022-08-27 21:36:14
ቆቦ በህወሓት ቁጥጥር ስር ውላለች!@asrat_news
@asrat_news@asrat_news
551 viewsedited 18:36