ዝኑፍ ወቀሳ ! ( በረከት በላይነህ ) ይለኛል ታዛቢ... "በእኛ ተረማምዶ - ስኬቱን ሸመተ ፤ ሲመቸው፣ ሲደላው - ትቶን ሰነበተ ! " ይለኛል ታዛቢ... "አቅፈን አሳድገን - ከሰው መሐል ለየን ፤ አለፈለትና - ዞር ብሎም አያየን !" እኔ ግን እላለሁ !.. "ስህተት የለብኝም ፤ ያለፍኩበት ሁሉ አላሻገረኝም ፤ የረገጥኩት ሁሉ አልተሸከመኝም !" 10.9K views05:57