Get Mystery Box with random crypto!

መረጃ የ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ መስከረም 30/2015 ዓ.ም ጀምሮ በመንግስት ዩኒቨ | አማራ ባንክ Amhara Bank √

መረጃ

የ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ መስከረም 30/2015 ዓ.ም ጀምሮ በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጥ ሲሆን
ተማሪዎች ከክልላቸዉ ዉጭ ባሉ ዩኒቨርስቲዎች ይፈተናሉ።
ፈታኞች ከሌላ ክልል (ብሄር) ይሆናሉ።
ተማሪዎች ገና ከቤታቸዉ ሲወጡ ስልክ ያስቀምጣሉ። ዩኒቨርስቲ ከገቡ በኋላ ፈተናዉ እስኪጠናቀቅ ከስልክ ጋር ንክኪ ስለማይኖራቸዉ ፈተናዉ ቢሰረቅ እንኳ የሚያገኙበት ዕድል አይኖርም።
ይህን መሰረት አድርጎ ተማሪዎችን ማዘጋጀትና በስነ ልቦና መገንባት ያስፈልጋል።
======================

The 12th grade national exam will be given by government universities from September 30/2015(e.c).
Students are tested in universities outside their region.
Examiners will be from another region (ethnicity).
Students leave their phones when they leave their homes. After entering the university, they will not have contact with the phone until the exam is over, so even if the exam is stolen, there is no chance of finding it.
Based on this, it is necessary to prepare students and build them psychologically.
======================
for comment, suggestion or
For a question
@EtTemari_bot

ለአስተያየት ፣ ለጥቆማ አልያም
ለጥያቄ
@EtTemari_bot


╔═════════════╗
@HigherEduEt 
@HigherEduEt
╚═════════════╝ #SHARE