«ከመረጥኳቸው ጋር ቃል ኪዳኔን አደርጋለሁ» ተብሎ በዳዊት መዝሙር መዝ 88 ፥3 እንደተጻፈ እግዚአብሔር ከመረጣቸው ቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ቃል ኪዳን አድርጓል የእመአምላክ ግን ይለያል አምላክ የመረጣት እናት እንድትሆነው ነው ። በተሰጣት የምህረት ቃልኪዳን በእርሷ ምልጃ በልጇም በኢየሱስ ክርስቶስ የማያልቅ ምህረት የኢትዮጵያና የልጆቿ እንባ ይቆማል # እናምናለን 16 ኪዳነምህረት 167 views𝑛𝑒𝑡𝑠𝑎𝑛𝑒𝑡 𝑙𝑒𝑚𝑚𝑎, 17:59