" መልካሙን ሁሉ ይግጠምህ " የኢትዮጵያ ቡና ቡድን አባላት በክለቡ ደማቅ ስኬትን ላገኖፀፋቸው ኮከባቸው አቡበከር ናስር ሽኝት የሚያደርጉ ይሆናል ። በዚህም መሰረት የቡድን አባላቱ ለተጫዋቹ በቀጣይ " መልካሙን ሁሉ ይግጠምህ " ሲሉ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈውለታል ። አቡበከር ናስር በቀጣይ ወደ ደቡብ አፍሪካው ሀያል ክለብ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ የሚያቀና ይሆናል ። @Alphasport 3.8K viewsedited 07:03