እዉነት ግን ምነዉ የኑራጌ ክልል ሙስሊም እህት ተማሪዎችን ጉዳይ ችላ አልነዉ አረ ተዉ ባአላህ ድምፀ እንሁናቸዉ ችላ አንበላቸዉ አረ ተዉ ተዉ ~ በሴኩላሪዝም የሙስሊሞችን መብት እየተጋፉ ከትምህርት ገበታ ያርቃሉ። በሴኩላሪዝም በሚታወቁት የምእራቡ ዓለም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ግን ሙስሊም ሴቶች ከነ ኒቃባቸው ተምረው ሲመረቁ እያየን ነው። እኛጋ ሴኩላሪዝም ሽፋን እንጂ መንስኤው ጥላቻና ክፋት ብቻ ነው። ማስመሰል በቃ! ችግሩን በስሙ ጥሩት! ከጭቁኑ መዝገበ ቃላት 1. አስተማሪ- ግንባር ቀደም የመብት አቀንቃኝ ቀንደኛ ተግባራዊ አንባገነን 2. ትምህርት ቤት- ስለ ሰብአዊ መብት በብዛት የሚሰበክበት የሙስሊሞች መብት በስፋት የሚጣስበት የግፍ አፀድ 3. የሀይማኖት መቻቻል- በቲቪና በሬዲየ የሚለቀቅ ሙስሊም አደንዛዥ ኬሚካል 4. ስላሴ- ህፃናት የማይስቱት ቀላል ሂሳብ “አዋቂዎች” ወደው የዋጡት ቅልጥም 5. እኩልነት ለሴቶች- ከወንዶች የግፍ ፌርማታ ተነስቶ ወደሌላ የወንዶች የግፍ ፌርማታ የሚያደርስ ልብስ የሚያስጥል ዘመቻ የሶሻል ሚዲያ ዘመቻ = @HidayaTv 434 viewsإذلم تتعلم التو حيد والعقيدت الصحيحت ستخيفك البو مت ويغير مزاجك, 06:57