Get Mystery Box with random crypto!

የሩሲያ ጥቃት በጥቁር ባህሯ ከተማ ሩሲያ በዩክሬን የወደብ ከተማ ላይ የሮኬት ጥቃት ማድረሷ ትችት | AHADU TELEVISION

የሩሲያ ጥቃት በጥቁር ባህሯ ከተማ
ሩሲያ በዩክሬን የወደብ ከተማ ላይ የሮኬት ጥቃት ማድረሷ ትችት እያሰነዘረባት ነው ፡፡
ሰኞ ጠዋት ላይ በደቡባዊ ዩክሬን ኦደሳ ከተማ የተፈጸመው ጥቃት ውደመት ማስከተሉን የዓለም መገናኛ ብዙኃን እያስነበቡ ይገኛሉ ፡፡
የመኖሪያ ህንጻ መውደሙን እና የአስራ አምስት ዓመት ታዳጊ ህይወቱን ማጣቱን ልታውቁት ይገባል ሲል የከተማዋ አስተዳደር አስገንዝቧል፡፡
ፕሬዚዳንት ዜሌንስኪም ይሄንው አረጋግጠዋል፡፡
የሩሲያ ጥቃት በዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ላይም ጉዳት አድርሷል ፤የዩክሬን ባለስልጣናትም ጥቃቱን አውግዘዋል ፡፡
ኦደሳ የዩክሬን ግዙፍ እና እጅግ አትራፊ የባህር ወደብ ናት ይሏታል፡፡
ዋሽንግተን ፖስት እና ቢቢሲ እነደዘገቡት ከተማዋ በስልታዊነትም ሆነ በምሳሌነት ሁነኛ ዒላማ ተደርጋ ትወሰዳለች ፡፡
በብንያም ካሴ
አሐዱ ቴሌቪዥን
አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት በ7545 አጭር የፅሁፍ መልክት ይላኩ
ድህረ ገጽ፡- https://ahaduradio.com/
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/ahadutelevision
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/ahadutelevision
ዩትዩብ፦ http://shorturl.at/cknFP
ቴሌግራም፡- https://t.me/ahadutelevision
ቴሌግራም፡- https://t.me/ahaduradio
ትዊተር፦https://twitter.com/ahadu_radio?lang=en
አሐዱ ራድዮ 94.3 እና ቴሌቪዥን #አሐዱ_24 #Ahadu_News_24 #News_24 #Ahadu #News