ሶማሊያ እያንሰራራች ነው! ----- ይህቺ ከተማ "በለድወይን" ናት። በከተማዋ መሃል የሚያልፈው የዋቤ (ሸበሌ) ወንዝ ነው። በለድወይን ከኢትዮጵያዋ የፌርፌር (ቀላፎ) ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ትገኛለች። 2.4K views19:08