አራተኛ: —ከኢዱ ሶላት በኋላ ያለው ወቅት ነው። ዘካውን ሆን ብሎ ከሶላት በኋላ መስጠት ሐራም የሆነ ተግባር ነው።እንዲሁም ዘካው እንደ ዘካተል ፊጥር እንደማይቆጠር ፍንትው ባለ ገለፃ ሐዲስ ላይ ተቀምጧል።ይህም :— عن ابن عباس " فمن أداها قبل الصلاة فهي زكاة مقبولة، ومن أداها بعد الصلاة فهي صدقة من الصدقات"( أخرجه أبو داود وابن ماجاه)