ተውኩት ሳልናገር ለሰው ሳላወራ ብሄድ ይሻለኛል በሰለፍ አሻራ " ዝምታን መረጥኩኝ ለሰው ከማወራ አጉል ላያምኑልኝ ከማጋባ ግራ " በጣሙን ይገርማል የኢኽዋኖች ፊክራ እየሱስ ጌታ ነው ብሎ አጋባን ግራ " አትለው ያመነ አትለው አፈንጋጭ ልቡ ያመጣውን በአፉ ሚያመነጭ " አንተ ቅቤ ጠባሽ ኢሳ ጌታ አይደለም ከኩፍር ካልቶበትክ ቅጣት ነው ዘላለም " አንት የሰው ማፈሪያ ኢስላም አሰዳቢ የስልጣን እጮኛ የነሷራ ዋቢ " አንተ ብሎ ኡስታዝ አንተ ብሎ መሪ በነጋ በመሼ ኩፍር ተናናጋሪ " የፈጣ ልጅ ነን ብለህ ተናገርከው ሱፊይ እንኳ ደፍሮ የማይናገረው " ስማማ ስማማ ልንገርህ የሁዳ የካደው የፈጣሪ ልጅ ነን ብሎ በማለት ነው " እኔን ያሳዘነኝ አላዋቂው ህዝብህ በጭፍን ሲከተል በታላቅ ሰው ስሎህ " ታው አንተ ሰው ቶብት ተመለስ በጧቱ ቀብር ውስጥ ስትገባ ሳይጠፋህ ብልሃቱ " ከቆዩ ግጥሞች ውስጥ t.me/abumuazhusenedris 1.4K viewsedited 12:54