2022-07-30 08:44:06
ለተማሪ ወላጆች በቅድሚያ ለተመዘገበው ውጤት እንኳን ደስ ያላቹ እያልን! ለ9ኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች ብቻ የምዝገባ ከቀን
26/11/14 እስከ 29/11/14 ዓ.ም የሚከናወን ይሆናል።
የምዝገባ ሰዓት[ጠዋት 2:30-6:00 ከሰዓት 7:30-9:30]
ለምዝገባ ሲመጡ 3*4 የሆነ 2(ሁለት)የተማሪ ጉርድ ፎቶ
የወላጅ(የአሳዳጊ) 1 ጉርድ ፎቶ
የመመዝገቢያ እና የመስከረም ወር በተማሪው ስም እና ኮድ በአቢሲኒያ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
6190758 ክፍያ በመክፈል የከፈሉበትን ደረሰኝ በመያዝ እንዲመጡ።
በት/ቤቱ ከ3 ተማሪ በላይ ካለዎት በምዝገባ ጊዜ የተዘጋጀውን ቅጽ በአግባቡ እንዲመሉ እናሳስባለን።
ክፍያ መመዝገቢያ እና መስከረም 2625
3ተማሪ ለሚያስተምር -2520
4 ተማሪ ለሚያስተምር -2415
5 ተማሪ በላይ ለሚያስተምር-2310
ከወይራ ቅርንጫፍ ለምትመጡ ወላጆች ከላይ የተጠቀሱት እንዳሉ ሆነው ከ3 ተማሪ በላይ ካለዎት ከት/ቤቱ ማረጋገጫ እንዲያመጡ
እና በአቢሲኒያ ባንክ[
6190758]በተማሪው ስም ብቻ (ኮድ ሳይኖረው) የተከፈለበት ደረሰኝ በመያዝ ምዝገባ ማከናወን እንደሚቻል እናሳውቃለን።
ከተጠቀሰው ቀን ውጪ ምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ ስለሆነ ወላጆች በተጠቀሰው ቀን ብቻ ያስመዝግቡ።
አድራሻ:-ለቡ መድሐኒያለም ቤተ- ክርስቲያን ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ 50ሜትር ገባ ብሎ
Telegram chanal:- Lebu 2014 Grade9
454 views05:44