Get Mystery Box with random crypto!

نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے

የቴሌግራም ቻናል አርማ abdu_rheman_aman — نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے ن
የቴሌግራም ቻናል አርማ abdu_rheman_aman — نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے
የሰርጥ አድራሻ: @abdu_rheman_aman
ምድቦች: ጥቅሶች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.20K
የሰርጥ መግለጫ

فليس العلم بكثرة الرواية ولا بكثرة المقال.
ولكنه نور يقذف فى القلب يفهم به العبد الحق
ويميز به بينه وبين الباطل. /هـ
አስታያየቶዎንና ምክሮዎን⇩
@Nehnu_abnau_aselefiyin_bot
በዚህ ያድርሱን👆

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2022-07-12 09:21:47 ሐጅ ያደረገን ሰው "ሓጂ" ብሎ መጥራት?

ኡብኑ ዑሰይሚን ፦
"ሓጅ ያደረገን ሰው ‹ሓጂ› ብሎ መጥራት" ስህተት ነው። ምክንያቱም በዚህ "ስያሜ ላይ" ሪያኧ አለበትና። በዚህ ስያሜ ሊሰየሙም፣ ሰዎች ሊጠራቸውም አይገባም። ምክንያቱም በረሱል- ﷺ -ዘመን የነበሩ ሰዎች ሓጅ ያደረገን ሰው "ሓጂ" አይሉትም ነበር።

[ مجموع الفتاوى والرسائل ص(٢٤٠/٢٤) ]


ፈታዋ ለጅነት'ዳኢማህ ፦

ጠያቂው፦
አንዳንድ ሰዎች "ሓጂ" ተብለው መጠራታቸው ሑክሙ ምንድን ነው?

መልስ፦
ሓጅ ያደረገን ሰውዬ "ሓጂ" ተብሎ መጠራቱን በተመለከት ፣ መታው በላጭ ነው……።

[ فتاوى اللجنة الدائمة للإفتاء والبحوث العلمية ص(٢١٧١٨/٢) ]

ሸይኹ -ል- አልባኒይ ፦

《 تلقيب من حج بالحاج : بدعة 》.

ሓጅ ያደረገን ግለሰብ "ሓጂ" ብሎ መሰየም ቢደዓ ነው።

[ معجم المناهي اللفظية (٢١٩) ]

*ወሏሁ አዕለም*

አብደረህማን አማን
t.me/abdu_rheman_aman
1.2K viewsلَتَرْكَبُنّ‌ طَبَقاً عَنْ طَبَق, 06:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ