يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِنْ جَلَابِيبِهِنَّ ۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔۔ ከላይ የተወሳቺውን አንቀፅ አቡበክር አል-ጂሳስ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ ፦ (في هذه الآية دلالة على أن المرأة الشابة مأمورة بستر وجها عن الأجنبيين وإظهار الستر والعفاف عند الخروج لئلا يطمع أهل الريب فيهن) እቺ አንቀፅ : ለአቅመ ሄዋን የደረሱ ሴቶች ከአጂነቢይ ወንዶች ፊቶቻቸውን በመሸፈን እንደታዘዙና ምንገድ ሲዎጡ : የሰው እንክርዳዶች እንዳይከጅሏቸው ፥ መሸፈናቸውንና ጥብቅነታቸውን በማንፀባረቅ እንደታዘዙ አመላካች ናት። [አሕካሙል ቁርኣን ሊልጂሳስ 5/245] አብደረህማን አማን t.me/abdu_rheman_aman 337 viewsلَتَرْكَبُنّ طَبَقاً عَنْ طَبَق, 18:21