ቅዱስነታቸው ሕክምናቸውን አጠናቅቀው የሚመለሱብት ቀን ተቆርጧል። ጽ/ቤታቸው አካባቢ ረብሻ አለ የሚል ተሰምቷል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብዙኀን መገናኛ (ቴሌቪዥን) ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማዕምራን ፋንታሁን ሙጬም ታስረዋል እየተባለ ነው። ምን እየተካሔደ ነው? በኢትዮጵያ ከምሽቱ ፪፡ ፴ (2፡30) ጀምሮ ይጠብቁን። 2.1K viewsAbayneh Kassie (ዓባይነህ ካሤ) Tegegne, edited 16:43