ህገ ወጦቹ ጳጳስ ነን ባይ አካላት ከጊንቢ ወለጋ እና ነቀምት ከተሞች በፌዴራል ፓሊስ እና ኦሮሚያ ልዩ ኃይል ዛሬ መጋቢት 2 ተለቅመው እንዲወጡ እየተደረገ መሆኑ እየተሰማ ነው
***
የጊዜ ጉዳይ እንጅ ህገወጥነት አንድ ቀን እንደሚቆም እናምናለን።
የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ግን ነገረ ሥራው አንቺው ታመጪ አንቺው ታሮጭው ሆኗል።
የግድህን ታወጣለህ!
የፍትህ ቀን ሲመጣ ደግሞ ቃታ ስበው በአውደምህረቱ ላይ የገ*ሉንን ወታደሮች እና ወንበዴዎችን በህግ አትሮንስ ውስጥ እናቆማለን።
@Abalibanos333