የሕገ ወጦቹ ተሿሚዎች ጠበቃዎች ያቀረቡት አስቂኝ የክስ መቃወሚያ ፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕጋዊ ሰውነት የላትም የመክሰስ ሥልጣን የላትም፤ ልትከስሰን አትችልም። ፦ ሃይማኖታዊ ጉዳይ ስለሆነ ፍርድ ቤት እጁን ሊያስገባ አይገባም። በፍርድ ቤት ሊታይ አይገባም። ፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን "ተዋሕዶ" የሚለውን ስም መጠቀም አትችልም። ፦ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንን ወክላ መክሰስ አትችልም በማለት የክስ መቃወሚያ ቢያቀርቡም ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎታል። https://t.me/Abalibanos333 533 viewsĎ`Ą የእናቱ ልጅ , 04:33