ዋልያዎቹ ጨዋታቸውን ዛሬ ያደርጋሉ ! በሀገር ውስጥ የሚጫወቱ ተጫዋቾች ብቻ በሚካፈሉበት የቻን አፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ዋልያው የመጨረሻ ማጣርያ ጨዋታውን ከ ሩዋንዳ ጋር ዛሬ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ያከናውናል ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደርሶ መልስ ጨዋታ የሩዋንዳ አቻቸውን ካሸነፉ ለቻን አፍሪካ ዋንጫ ማለፋቸውን ያረጋግጣሉ ። 795 views06:18