ዋልያው አቻ ተለያይቷል ! የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለቻን አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ባደረገው የመጨረሻ የማጣርያ ጨዋታ ያለ ምንም ግብ በአቻ ውጤት ተለያይቷል ። ዋልያዎቹ የመልስ ጨዋታቸውን በቀጣይ ሳምንት ነሐሴ 28 በሩዋንዳ የሚያደርጉ ይሆናል ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ ጋር የሚያደርገውን የደርሶ መልስ ጨዋታ ካሸነፈ ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ ማለፉን ያረጋግጣል ። 709 views18:00