የጉምሩክ ኮሚሽን ከመቀሌ ቅርንጫፍ በኹለት ወራት ተኩል 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ማጣቱን አስታወቀ! | YeneTube
የጉምሩክ ኮሚሽን ከመቀሌ ቅርንጫፍ በኹለት ወራት ተኩል 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ማጣቱን አስታወቀ!
የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በትግራይ ክልል ጥቅምት 24/2013 በተከሰተው ችግር ምክንያት ላለፉት ኹለት ወራት ተኩል ከመቀሌ ጉምሩክ ቅርንጫፍ መሰብሰብ የነበረበትን አንድ ነጥብ ኹለት ቢሊዮን ብር መሰብሰብ አለመቻሉን ለአዲስ ማለዳ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa