ከደሴ ህዝብ ደም ላለመቃባት ብለን ወደ ኋላ ተመለስን ሲል አሸባሪ ህወሓት ዛሬ በሰበር ዜና ገልፃል።
አሸባሪው ትህነግ አፋር ክልል ላይ በደንብ ሲገረፍም “ወደ ሃላ የተመለስኩት ከዓፋር ህዝብ ጋር ደም ላለመቃባት ብዬ
ነው” ብሎ እንደነበር ይታወሳል።
የአሸባሪው ትህነግ ቡድን በአየር ሃይላችን ተመተው የተገደሉበት ከፍተኛ አመራሮቹ ሞራሉ ተነክቶ በከፍተኛ ድንጋጤ ላይ ነው የሚገኘው።
ቻ @YeNatnael_Tube
ና @YeNatnael_Tube
ል @YeNatnael_Tube
መረጃዎችን ለመለዋወጥ የቴሌግራም ግሩፑን ይቀላቀላሉ @AmharaDiscussion