#BongaUniversity የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ከመቀሌ ከአክሱም እና ከወልድያ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ተቋሙ የተመደቡ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 29 እና 30/2014 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን። ተማሪዎች ለምዝገባ ሊይዟቸው የሚገቡ፦ • የነበሩበት ዩኒቨርሲቲ የተማሪነት መታወቂያ ካርድ • የነበሩበት ዩኒቨርሲቲ የምዝገባ ስሊፕ • የነበሩበት ዩኒቨርሲቲ ግሬድ ሪፖርት • የ8ኛ፣ 10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕቶች • የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰርቴፊኬት (3 ኮፒ) • 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8) ምንጭ፡የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት @university0fethio @university0fethio @university0fethio @university0fethio 485 views16:33