#MaddaWalabuUniversity መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም ከወልዲያ እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች በጊዚያዊነት ወደ ተቋሙ የተመደቡ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 11 እና 12/2014 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ከወልዲያ እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ ተማሪዎች ለምዝገባ ሊይዟቸው የሚገቡ፦ • የነበሩበት ዩኒቨርሲቲ የተማሪነት መታወቂያ ካርድ የምዝገባ ስሊፕ እና ግሬድ ሪፖርት • የ8ኛ፣ 10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕቶች • የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰርቴፊኬት (3 ኮፒ) • 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8) ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። 871 views16:43