Get Mystery Box with random crypto!

በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ በቦንጎታ ቀበሌ አንዲት እናት ሶስት ልጆችን በሰላም ተገላገለች። በወላ | TIKVAH-MAGAZINE

በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ በቦንጎታ ቀበሌ አንዲት እናት ሶስት ልጆችን በሰላም ተገላገለች።

በወላይታ ዞን በሆቢቻ ወረዳ በቦንጎታ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ አበበች ጀንበሬ ሦስት ልጆችን ያለምንም ጤና ችግር በሰላም መገላገላቸው ተገልጿል።

የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ዋና ኃላፊ የሆኑት አቶ ሀብታሙ ኃ/ሚካኤል እንዳሉት በጤና ጣቢያቸዉ ይህ የመጀመሪያ ክስተት መሆኑን ጠቅሰው አሁን ላይ ልጆቹና የልጆች እናት ፍፁም ጤነኛ መሆናቸውንም የዞኑ ኮሚውኒኬሽን ቢሮ ገልጿል።

@tikvahethmagazine