#ሸገር በበጀት አመቱ ያከናወናቸውን ተግባራቶች እና የ2015 ዓ,ም እቅዱን አቀረበ። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ተጠሪ ተቋማቶች በበጀት ዓመቱ ያከናውኗቸውን ተግባራቶችን ለመገምገም በኢሊያና ሆቴል በጠራው ውይይት ላይ #የሸገር_የብዙሃን_ትራንስፖርት_አገልግሎት_ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ቢተው ደመላሽ የጅርጅቱን የአመት ጉዞና የአዲሱን በጀት ዓመት ዕቅድ አቅርበዋል። #sheger_bus 2.0K views09:59