Get Mystery Box with random crypto!

𝕔𝕙𝕣𝕚𝕤𝕥𝕚𝕒𝕟

የቴሌግራም ቻናል አርማ preachgospelofjc — 𝕔𝕙𝕣𝕚𝕤𝕥𝕚𝕒𝕟 𝕔
የቴሌግራም ቻናል አርማ preachgospelofjc — 𝕔𝕙𝕣𝕚𝕤𝕥𝕚𝕒𝕟
የሰርጥ አድራሻ: @preachgospelofjc
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 490
የሰርጥ መግለጫ

"፤ እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።"
(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5: 21)
" #ሕይወት #ተገለጠ"
@preachgospelofjc
@preachgospelofjc

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-06-08 21:33:00 መላዕክቱ ሊያዩት የነበረው እና አለም ሳይፈጠር በእግዚአብሔር ዘንድ ተሰውሮ የነበረው ነገር ግን የተገለጠው ሚስጢር የክብር ተስፋ ክርስቶስ አሁን በኔ መኖሩን ነው!
91 views𝕕'ርሻዬ, 18:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 20:58:28 " ክርስቶስም ካልተነሣ እንግዲያስ ስብከታችን ከንቱ ነው እምነታችሁም ደግሞ ከንቱ ናት፤"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 15:14)

የጌታችን ትንሳኤ ለሚያምንበት ሁሉ ከታሪክ የዘለለ ትርጉም ያለው የክርስትና ማዕከላዊ አጀንዳ ነው።

ከሙታን በመነሳቱ አብረነው ተነስተናል።

በሰማያዊ ስፍራ ከርሱ ጋር ተቀምጠናል።

በማይሻር ኪዳን በማይጠፋ ህይወት ዳግም ተወልደናል።

ተወዳጆች ስብከታችን ታሪክ ትረካ ሳይሆን ሞት አቅም ያጣበት የትንሳኤ እውነት ነውና መንፈስ ቅዱስ ይህን በልባችን አድምቆ ይሳል።

#join #us
@preachgospelofjc
ፀጋ ይብዛላችሁ።
81 views𝕕'ርሻዬ, 17:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 20:56:51 እባካችሁ #share አድርጉ ....
68 views𝕕'ርሻዬ, 17:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 20:49:18 እግዚአብሔር ራሱ ማነው? ታውቀዋለህ? ከሚለው ጥያቄ ስንነሳ፤ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በቃሉ ፈጥሮ በፈጠረው ፍጥረትም አምላክነቱንና የዘለዓለም ሀይሉን ግልጥ ያደረገ፤ ሮሜ 1፥20-21

የዘመን ፍጻሜ በደረሰ ግዜ ደግሞ በድንግል ማርያም በኩል ተጸንሶ በተወለደው ሰውነቱ #ተገልጦ በመንፈስ የጸደቀ፣ ለመለአክት #ታይቶ በአለም የታመነ፣ በአህዛብ ተሰብኮ በክብር ያረገ፣ በክብር እንዳረገ እንዲሁ ተመልሶ እንደሚመጣ የተስፋን ቃል የሰጠ፣ የነቢያትና የሀዋርያት አምላክ ነው 1ኛ ጢሞ 3፥16

ይህ በጥቂቱ የእግዚአብሔርን ማንነት ይገልጻል
#JOIN #us
@Preachgospelofjc
@Dirsha_23
108 views𝕕'ርሻዬ, 17:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 12:10:06 Pray is talking ,meditation is listing from God.
68 views𝕕'ርሻዬ, 09:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 12:07:54 Meditation is the most aspects of pray.
66 views𝕕'ርሻዬ, 09:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 11:11:26 Have you ever wondered why you are living here and now in this particular place and time in history? Not only is Myles Munroe a dear friend, but someone who has greatly helped to shape my understanding of the Kingdom of God. –Matthew Crouch, CEO, Gener8Xion Entertainment. Best-selling author of numerous life-changing books and devotionals, Dr. Myles Munroe’s series on the Kingdom of God shows how your heavenly Father wants to make the earth a place of Kingdom harmony and peace—beginning within you! You will discover things about God’s love and plan, such as how:
Your destiny will be fulfilled right here on earth.
You are created to turn the earth into a place filled with His culture!
You can enjoy continuous fellowship with the Lord.
Your decisions make a big difference in what happens on earth.
70 views𝕕'ርሻዬ, 08:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-07 21:36:24 ብሉይ ኪዳን ይተርጎም፡-

‘’…..ጳውሎስም እንደ ልማዱ ወደ እነርሱ ገባ፤ ሶስት ሰበትም ያህል ከእነርሱ ጋር ከመጽሀፍት እየጠቀሰ ይናገር ነበረ፤ ሲተረጉምም ክርስቶስ መከራ እንዲ ቀመልና ከሙታን እንዲነሳ ይገባው ዘንድ እያስረዳ፡፡ ይህ እኔ የምሰብክላቹ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ ነው ይል ነበረ፡፡ ‘’ሐዋ.17፡1-3

 ጳውሎስ ሶስት ሰበት ከነሱ ጋር ሲያሳልፍ መጽሀፍትን ይነገራቸው ነበር፤ የሚነግራቸው መጽሀፍ ሌላ እንዳይመስልህ ሰላሳ ዘጠኙን የብሉይ ኪዳን ክፍል ነው፡፡ ይህን ክፍል ሲያስረዳቸው እየተረጎመላቸው ነበር፡፡
 ለምን አንብቦላቸው ሳይተረጉም አላለፈውም፡-
ምክንያቱም፡-
1. ብሉይ ኪዳን ሲነበብ መጋረጃ ይጋረድባቸዋል፡፡
2. ብሉይ ኪዳን ሲነበብ ህይወት አይሆናቸውም፡፡
3. ብሉይ ኪዳን ሲነበብ ህይወት የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ይጠፋል፡፡
4. ብሉይ ኪዳን ሲነበብ የእግዚአብሔር ጽድቅ ችላ ይባላል፡፡
5. ብሉይ ኪዳን ሲነበብ አሁንም ባርነት አለ፡፡

 ታዲያ ብሉይ ኪዳን ሲተረጎም ምን ይፈጠራል፡-

1. ብሉይ ኪዳን ሲተረጎም መጋረጃው ከፊታቸው ዘወር ይላል፡፡
2. ብሉይ ኪዳን ሲተረጎም ህይወት ይሆንላቸዋል፡፡
3. ብሉይ ኪዳን ሲተረጎም ህይወት የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ይበራላቸዋል፡፡
4. ብሉይ ኪዳን ሲተረጎም የራስ ጽድቅ ችላ ይባላል፡፡
5. ብሉይ ኪዳን ሲተረጎም አሁንም በነጻነት ውስጥ አለህ፡፡
አግዚአብሔር የብሉይ ኪዳን ትርጉም ይጨምርልን፡፡ አይኖቻችን በኢየሱስ ክርስቶስም የተከፈተ ይሁን፡፡ አሜን!!!
መጽሀፍት ሁሉ ስለ ኢየሱስ ያወራሉ!!!!! ሀ….ሌ….ሉ….ያ
76 views𝕕'ርሻዬ, 18:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-07 19:44:33 የማን ነህ?......በማን ነህ?
ምላስህ የክርስቶስ እንጂ ያንተ እንዳልሆነ ሲገባህ አትሳደብበትም!!

ጥርስህ የክርስቶስ እንጂ ያንተ እንዳልሆነ ሲገባህ በሰው ውድቀት አትስቅበትም!!

ጆሮህ የክርስቶስ እንጂ ያንተ እንዳልሆነ ሲገባህ የማይገባውን አትሰማበትም!!

አይንህ የክርስቶስ እንጂ ያንተ እንዳልሆነ ሲገባህ ወደ መጥፎው አታይበትም!!

እጅህ የክርስቶስ እንጂ ያንተ እንዳልሆነ ሲገባህ አትሰርቅበትም!!

እግርህ የክርስቶስ እንጂ ያንተ እንዳልሆነ ሲገባህ ወደ ክፋት አትሄድበትም!!

አንተ የክርስቶስ እንጂ የራስህ እንዳልሆንክ ሲገባህ ለራስህ አትኖርም!!

አንተ ደግሞ የራስህ አይደለህም!!

የራስህ ሕይወት የለህም!!

የራስህ ኑሮ የለህም!!

የራስህ ሩጫ የለህም!!

አንተ ራስህ የለህም!!

የክርስቶስ ነህ!!..........በክርስቶስ ነህ!!

❝ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ #እኔም_አሁን_ሕያው_ሆኜ_አልኖርም #ክርስቶስ_ግን_በእኔ_ይኖራል፤ #አሁንም_በሥጋ_የምኖርበት_ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።❞
—ገላትያ 2: 20

❝በሕይወት ሆነን #ብንኖር_ለጌታ እንኖራለንና፥ #ብንሞትም_ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን #ብንኖር ወይም #ብንሞት_የጌታ_ነን።❞
—ሮሜ 14: 8

#በክርስቶስ!! #In_Christ!!
76 views𝕕'ርሻዬ, 16:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-07 09:57:49 #የተቃዋሚ አፍ የሚያዘጋው የክርስቶስ ሕይወት ነው።
71 views𝕕'ርሻዬ, 06:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ