በኦሮሚያ ክልል ኦነግ ሸኔ ላይ እርምጃ ቀጥሏል በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ሲሬ፣ሌቃ ዱለቻ እና ጅማ አርጆ ወረዳዎች 71 የጽንፈኛው ኦነግ ሸኔ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጥተዋል። 13.1K viewsedited 05:34